Copy
Facebook
Twitter
LinkedIn
YouTube
Website
Flickr
Email

The African Committee of Experts on the Rights and Welfare of the Child (ACERWC) Grants Affiliate Status to the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC)

We are pleased to announce that Ethiopian Human Rights Commission has become the second African national human rights institution (NHRI) to be granted affiliate status by the African Committee of Experts on the Rights and Welfare of the Child for its work in protecting & promoting children’s rights in Ethiopia.

FIND OUT MORE!
Advocating for Dedicated UN instrument on the Rights of Older Persons

EHRC is taking part in the twelfth session of the United Nations Open-Ended Working Group on Aging (OEWGA 12) taking place at the UN Headquarters in New York from April 11 to 14, 2022 and where member state delegates, National Human Rights Institutions (NHRIs) from around the world, civil society organizations (CSOs) and independent experts are participating.

LEARN MORE

 
Ensuring businesses are socially sustainable

EHRC is taking part in the 4th Forum of National Human Rights Institutions (NHRIs) happening in Banjul, the Gambia, on 12 and 13 April 2022. Themed “Integrating the Protect, Respect and Remedy Framework to Business and Human Rights in Africa, as a Lever towards the Acceleration of Human, Social, and Economic Capital Development”, the forum brought together representatives from NHRIs across the continent.

LEARN MORE

 
የአካል ጉዳተኞችን እና አረጋውያንን ቁጥር እና ያሉበትን ሁኔታ መረዳት

የተደራጀ የመረጃ ቋት/ዳታቤዝ መኖር አካል ጉዳተኞችና አረጋውያን የሚያጋጥማቸዉን እንቅፋት ለመለየት፤ ሊገጥማቸዉ የሚችሉ መሰናክሎች በማስወገድ ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ወሳኝ ነዉ፡፡ በሀገር አቀፍ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ተገቢውን የስታትስቲክስ እና የምርምር መረጃዎችን መሰብሰብ ፖሊሲዎችን ቀርጾ ተግባራዊ ለማድረግ ይረዳል፡፡
 
ተጨማሪ ያንብቡ
የጤና ተቋማት ሰዎችን አካል ጉዳተኝነትን መሰረት ካደረገ መድሎ የመከላከልና የመጠበቅ ኃላፊነት ሊወጡ ይገባል

በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል በጤና ተቋም የተፈጸመ አካል ጉዳተኝነትን መሰረት ያደረገ መድሎ ምርመራ በማፋጠን ድርጊቱን የፈጸሙ ግለሰቦች በሕግ ሊጠየቁና ተበዳዮች ተገቢውን ፍትሕ እና ካሳ ሊያገኙ ይገባል
 
ተጨማሪ ያንብቡ
ከፎቶ ማኅደራችን፡ በአራት ክልል ከተሞች የተካሄደና ለ139 ወጣቶች የተሰጠ የሰብአዊ መብቶች ትምህርት ስልጠና

ስልጠናው የወጣት ማኅበራት አባላት እና አመራሮችን የሰብአዊ መብቶች እውቀት፣ አመለካከት እና ክህሎት በመገንባት በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዙሪያ ሰፊ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ለማስቻል ያለመ ነው

ቪዲዮውን ይመልከቱ

 
ሁለተኛው ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የምስለ ፍርድ ቤት ውድድር ክልላዊ ምዕራፍ በ12 ከተሞች በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መብቶች ዙሪያ ላይ አተኩሮ ተካሄደ

በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሚዘጋጀው ይህ ውድድር ታዳጊ ተማሪዎች በሰብአዊ መብቶች ጉዳይ ላይ ለመሳተፍ ያላቸውን ፍላጎት ለማሳደግ አስተዋጽዖ ያደርጋል

ለበለጠ መረጃ

 
የአፍሪካን ቅድመ-ክስ ወይም ቅድመ ፍርድ እስራት ቀን ለማሰብ ኢሰመኮ እና አጋር ድርጅቶች በመተባበር ከወንጀል ፍትሕ አስተዳደር አካላት ከፍተኛ ተወካዮች ጋር የተደረገ ውይይት

የተራዘመ የቅድመ-ክስ እስራትን እና ተያያዥ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን ለመከላከል የሁሉንም ፍትሕ አስተዳደር አካላት ቁርጠኛ ጥረት ይሻል
 
ተጨማሪ ያንብቡ
Danish Institute of Human Rights Visits the Commission

EHRC had the pleasure of hosting a delegation from its partner the Danish Human Rights Institution (DIHR) and discuss the progress the Commission has made over the past two years- including in terms of implementing its reforms. The DIHR delegation was joined by representatives from GIZ and the Embassies in Ethiopia of Denmark, Germany, Norway and the United Kingdom.
LEARN MORE
EHRC ON SOCIAL MEDIA
LEARN ABOUT HUMAN RIGHTS
EHRC ON THE NEWS
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ባዘጋጀው የምስጋና መርሐ ግብር ላይ ኢሰመኮ ዕውቅና አግኝቷል – የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማህበር

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማኅበር ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ አስተዋጽኦ ላደረጉ የተለያዩ ተቋማትና ግለሰቦች ሚያዚያ 08 ቀን 2014 ዓ.ም. የምስጋና እና የዕውቅና መስጫ መርሐ ግብር አሰናድቶ ነበር።
 
EHRC on the News
ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) is an independent federal state body established as per the Federal Constitution and reporting to House of People’s Representatives as a national human rights institution with the mandate for promotion and protection of human rights. (Article 55/14 of FDRE Constitution cum Proclamation No. 210/2000, as amended by Proclamation No. 1224/2020)
#KeepWordSafe
#HumanRightsForAll
Share Share
Tweet Tweet
Share Share
Forward Forward
Copyright © 2022 Ethiopian Human Rights Commission (EHRC), All rights reserved.


Want to change how you receive these emails?
You can update your preferences or unsubscribe from this list.

Email Marketing Powered by Mailchimp