Copy
Facebook
Twitter
LinkedIn
YouTube
Flickr
Website
Email

የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት ይፋ ባደረገበት ወቅት የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ሰብአዊ መብቶች በተመለከተ በ2014 ዓ.ም. በጀት ዓመት የታዩ ክፍተቶችን እና የደረሱ ጥሰቶች በ2015 ዓ.ም. እንዳይከሰቱና እንዲቀረፉ ለማስቻል አስፈላጊ የሆኑ የመዋቅር፣ የሕግ እና የሰብአዊ ድጋፍ አቅርቦቶች ማሻሻያዎች ሊደረጉ እንደሚገባ ኢሰመኮ አሳሰበ

በካምፓላ ስምምነት ውስጥ የተካተቱ እና እንደ የሰነድና ምዝገባ፣ የጸጥታና ደኅንነት፣ የመንቀሳቀስ ነጻነት እና ፍትሕ የማግኘት መብት የመሳሰሉ መብቶችን እና በመንግሥት ላይ የተጣሉ ግዴታዎች ዙሪያ የተስተዋሉ ክፍተቶችን በማረም የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ማሻሻል ይገባል

ሙሉ ሪፖርቱ እዚህ ተያይዟል

ጋምቤላ ክልል፡ በጋምቤላ ከተማ በብሔራዊ ሰብአዊ መብቶች ተቋም እና ሠራተኞች ላይ ያነጣጠረ ጥቃት በክልሉ የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ ከፍተኛ አሉታዊ ምልከታ የሚጥል በመሆኑ የፌዴራል እና የክልሉ የጸጥታ አካላት በአፋጣኝ ሊያስቆሙ ይገባል

ከሰኔ 7 እስከ ሰኔ 9 ቀን 2014 ዓ.ም. የተፈጸሙ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ተጎጂዎች እና የተጎጂ ቤተሰቦች አሁንም ሟቾች የተቀበሩበትን ቦታ ለማወቅ እና ፍትሕ ለማግኘት በመጠባበቅ ላይ በመሆናቸው የኮሚሽኑ ምክረ ሃሳቦች ሊተገበሩ ይገባል

ተጨማሪ ያንብቡ
Ethiopia’s Periodic Review during the 136th Session of the United Nations Human Rights Committee

During its briefing EHRC highlighted positive developments, challenges, major violations and recommendations related to the implementation of civil and political rights in Ethiopia
 
READ MORE
EHRC Participation in the 73rd Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights in Banjul, The Gambia

EHRC Participation in the 73rd Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights in Banjul, The Gambia
 
FIND OUT MORE
National Human Rights Institutions (NHRIs) are key to tackle Business and Human Rights issues in the African continent

National Human Rights Institutions (NHRIs) are key to tackle Business and Human Rights issues in the African continent
 
READ MORE
Visit by the African Court on Human and Peoples’ Rights (the African Court) to Ethiopia

The objective of the visit is to create awareness on the judicial function of the Court and to encourage Ethiopia to ratify the Protocol Establishing the African Court
 
LEARN MORE
በሶማሌ ክልል በሚገኙ ማረሚያ ቤቶች የታራሚዎችን የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ ለማሻሻል ባለድርሻ አካላት የተጀመሩ ጥረቶችን ሊደግፉ ይገባል

መንግሥት የታራሚዎችን ሰብአዊ መብቶች በማክበር፣ በማስከበር እና በማሟላት ረገድ ቀዳሚ ኃላፊነት አለበት

ተጨማሪ ያንብቡ

 
በኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ የሚሠሩ ሴት ሠራተኞች የሰብአዊ መብቶች አያያዝ እንዲሻሻል ባለግዴታዎች የበኩላቸውን ድርሻ የመወጣት ኃላፊነት አለባቸው

ኢሰመኮ በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሴት ሠራተኞች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ድኅረ ክትትል ግኝቶች ያቀረባቸው ምክረ ሃሳቦች ተፈጻሚነታቸው ሊረጋገጥ ይገባል

ተጨማሪ ያንብቡ

 
Sensitization Visit by the African Court on Human and Peoples’ Rights to the Federal Democratic Republic of Ethiopia

It is important to enhance understanding about regional human rights bodies such as the African Court at the domestic level including their mandate, work and how to engage with them
 
FIND OUT MORE
በአረጋውያን ላይ የሚደርስ የመብቶች ጥሰትን ለመከላከል መንግሥት፣ የአረጋውያን መንከባከቢያ ማእከላት እና ማኅበረሰቡ በቅንጅት ሊሠሩ ይገባል

አረጋውያንን መንከባከብ ለማእከላቱ ብቻ የሚተው ሥራ ሳይሆን በዋናነት የመንግሥት ቀጥሎም የሁሉም ማኅበረሰብ ኃላፊነት በመሆኑ፤ ችሮታ ሳይሆን የአረጋውያን እንክብካቤ የማግኘት መብት ነው
 
ለበለጠ መረጃ
በሲዳማ ክልል ሴት ሕፃናት ላይ የሚፈጸሙ የጠለፋ እና ሌሎች ጎጂ ድርጊቶችን ለመከላከልና የወንጀል ፈጻሚዎችን ተጠያቂነት ለማረጋገጥ የተከናወኑ ሥራዎች እና የክልሉ ሕፃናት ፓርላማ ሚና

ጠለፋ እና ሌሎች ጥቃቶች በሃዋሳ ከተማ ዙሪያ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተበራከቱ መምጣታቸው፣ በፍርድ ቤት የሚሰጡ ውሳኔዎች እስከ መጨረሻ አለመፈጸማቸው እና የወንጀል ምርመራ ከተጀመረ እንዲሁም ክስ ከተመሰረተ በኋላ ሂደቱ ተቋርጦ ጉዳዩ በሽምግልና እንዲያልቅ መደረጉ ከተነሱ ክፍተቶች መካከል ነበሩ

ተጨማሪ ያንብቡ

 
በስድስተኛው አጠቃላይ ምርጫ የሰብአዊ መብቶች አጠባበቅ ላይ የቀረቡ ምክረ ሃሳቦችን ተፈጻሚነት ለማረጋገጥ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፣ መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ያልሆኑ አካላት በቅርበት መሥራት ይገባቸዋል

በኮሚሽኑ የተለዩ ክፍተቶችን ለማስተካከል ሁሉም ባለ ድርሻ አካላት ጥረት ካላደረጉ በቀጣይ ምርጫዎች የዜጎች ሰብአዊ መብቶች በተለይም የመምረጥና የመመረጥ መብት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ማሳደራቸው እሙን ነው

ተጨማሪ ለማወቅ


 
EHRC ON SOCIAL MEDIA
LEARN ABOUT HUMAN RIGHTS
የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች እና ስደተኞች የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ
Human Rights Protection of IDPs and Refugees
EHRC ON THE NEWS
ኢሰመኮ የጋምቤላ ጽሕፈት ቤት ሰራተኞቹ በክልሉ የጸጥታ ሃይሎች ዛቻ እና ማስፈራሪያ እንደደረሰባቸው አስታወቀ – አዲስ ማለዳ (Addis Maleda)

ትናንት መስከረም 25/2015 በቡድን ሆነው የመጡ ሰዎች ወደ ኢሰመኮ ጋምቤላ ጽሕፈት ቤት በመግባት የተለያዩ የጥፋት ድርጊቶችን መፈጸማቸውንና በኢሰመኮ ባልደረቦች ላይ ዛቻ እና ማስፈራሪያ ማድረሳቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ

ተጨማሪ ያንብቡ

 
“የተፈናቃዮች ተቋም አለመኖሩ በጥበቃቸው ላይ ክፍተት ፈጥሯል” ኢሰመኮ – VOA Amharic (ቪኦኤ አማርኛ)

በኢትዮጵያ የተፈናቃዮችን ጉዳይ የሚከታተል ራሱን የቻለ ተቋም እና ብሔራዊ የህግ ማዕቀፍ አለመኖር በሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ላይ ክፍተት መፍጠሩን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ገለፀ

ለበለጠ መረጃ

 
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) is an independent federal state body established as per the Federal Constitution and reporting to House of People’s Representatives as a national human rights institution with the mandate for promotion and protection of human rights. (Article 55/14 of FDRE Constitution cum Proclamation No. 210/2000, as amended by Proclamation No. 1224/2020)
#KeepWordSafe
#HumanRightsForAll
Share Share
Tweet Tweet
Share Share
Forward Forward
Copyright © 2022 Ethiopian Human Rights Commission (EHRC), All rights reserved.


Want to change how you receive these emails?
You can update your preferences or unsubscribe from this list.

Email Marketing Powered by Mailchimp