የባለሙያ አስተያየት ከኢሰመኮ
ሴት የሰብአዊ መብቶች ተሟጋቾች ሚና እና የሚያጋጥሟቸው ተግዳሮቶች
የሰብአዊ መብቶችን በማስከበር ረገድ ሚና ያላቸው የሰብአዊ መብቶች ተቋማት እንዲሁም በሰብአዊ መብቶች ዙሪያ የሚሠሩ መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማትም በሴት የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ላይ የሚፈጸሙ የመብት ጥሰቶች ላይ መረጃ የመሰብሰብ፣ የክትትል ሥራዎች እና ጥሰቶችን የማጋለጥ ሥራዎች መስራት አለባቸው።
ሳሙኤል ወርቁ
የሰብአዊ መብቶች ተባባሪ ባልደረባ
የሴቶች እና የህጻናት መብቶች ስራ ክፍል፣ ኢሰመኮ
|