Copy
Facebook
Twitter
LinkedIn
YouTube
Flickr
Website
Email

በአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች የኦሮሚያ ክልል ሰንደቅ ዓላማ እና መዝሙር ውዝግብና ተያያዥ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታዎችን በተመለከተ

ጉዳዩ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ተመሳሳይ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ወደፊትም እንዳያጋጥሙ ለችግሩ መንስኤ ለሆነው የሰንደቅ ዓላማ እና መዝሙር ውዝግብ ሕፃናትን ጨምሮ ሕዝቡን ባሳተፈ መልኩ ግልጽ የሆነ የሕግ እና ፖሊሲ መፍትሔ በማበጀት ዘላቂ እልባት መስጠት ይኖርባቸዋል

ይፋዊ መግለጫውን እዚህ ያንብቡ

የኢሰመኮ ሁለተኛው ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል ተጠናቀቀ

በየዓመቱ የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀንን ለማሰብ በኢሰመኮ አዘጋጅነት የተጀመረው የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል፤ በቀጣይ ዓመት በተመሳሳይ ወቅት ለሦስተኛ ዙር የሚመለስ ይሆናል

  • Here is a look back at the First Human Rights Film Festival organized annually to mark Human Rights Day- December 10.
ተጨማሪ ለማወቅ እዚህ ይጫኑ
በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል፣ በዲራሼ ልዩ ወረዳ የተፈጠረው ግጭት እና ያስከተለው የሰብአዊ መብቶች ጥሰት አስቸኳይ፣ ሁሉን አቀፍ ዘላቂ መፍትሔ ይፈልጋል

በግጭቱ የተጎዳን ማኅበረሰብ የመፍትሔው አካል ማድረግ ለጥረቱ ስኬት ወሳኝ ሚና አለው
 
ተጨማሪ ያንብቡ
በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በየጊዜው በሲቪል ሰዎች ላይ በሚፈጸሙ ጥቃቶች ምክንያት የተከሰቱ መጠነ ሰፊ ሰብአዊ ቀውሶችን በተመለከተ

በክልሉ በሲቪል ሰዎች ላይ እየደረሰ ያለው ግድያ፣ አካል ጉዳት እና መፈናቀል መጠነ ሰፊ ምርመራን ጨምሮ እየደረሰ ካለው ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ጋር የሚመጣጠን የፌዴራል መንግሥቱን አፋጣኝ እርምጃ እና ተጨባጭ ዘላቂ መፍትሔ የሚሻ ነው
 
ተጨማሪ ያንብቡ
ማብራሪያ:- የሕፃናትን በሚመለከቷቸው ጉዳዮች ላይ ተሳትፎ የማድረግ ሰብአዊ መብት እንዴት ማሟላት ይቻላል?
  • ሕፃናት የሚባሉት እነማን ናቸው?
  • የሕፃናት የተሳትፎ መብት ሲባል ምን ማለት ነው?
  • ትርጉም ያለው እና ውጤታማ የሕፃናት ተሳትፎ ምን ምን ማሟላት አለበት?
ማብራሪያውን ያንብቡ
የቴክኖሎጂ እና ሌሎች የፈጠራ ሥራዎች አካታች ማኅበረሰብ ለመገንባት ያላቸው ሚና

መድሏዊ አሠራርን በማስወገድ አካታች የሥራ ቦታን መፍጠር የአካል ጉዳተኞችን የመሥራት መብት ለማክበርና ለማስከበር ያለው አስተዋጽዖ የጎላ ነው
ለበለጠ መረጃ
በሕግ ማስከበር እና በወንጀል ተጠያቂነት ሂደት ውስጥ መንግሥት ሰብአዊ መብቶችን የማክበር እና የማሰጠበቅ መሰረታዊ ግዴታውን ሊተገብር ይገባል

በሰላም እና ጸጥታ ዘርፍ፣ በፖሊስ፣ በዓቃቤ ሕግ፣ በፍርድ ቤት እና በማረሚያ ቤቶች የሚከናወኑ ሥራዎች በዋነኝነት የሰብአዊ መብቶችን እውን የሚያደርጉ በመሆናቸው አሠራሮቻቸውን ማሻሻል ለሰብአዊ መብቶች መከበር፣ መጠበቅ እና መሟላት መሰረት ነው

ተጨማሪ ያንብቡ

 
Workshop for Non-governmental Organisations (NGOs) on Observer Status Application before the African Commission on Human and Peoples’ Rights and the African Committee of Experts on the Rights and Welfare of the Child

NGOs working on human rights in Ethiopia should endeavour to attain observer status with the African Commission and the Committee, as it is the first and basic step towards improved engagement with regional human rights bodies

LEARN MORE


 
የሰላም ግንባታና የሽግግር ፍትሕ ሂደት በግጭቶች ውስጥ ለተፈጸሙ ጾታዊ ጥቃቶች ተጠያቂነትን እና የተጎጂዎችን ውጤታማ መፍትሔ የማግኘት መብትን በአግባቡ ማረጋገጥ ይጠበቅበታል

በየዓመቱ ከኅዳር 16 – ታኅሣሥ 1 የሚታሰበው የ16ቱ ቀናት የፀረ ጾታዊ ጥቃት ዘመቻ በዓለም አቀፍ ደረጃ በመካሄድ ላይ ሲሆን በኢትዮጵያም በብዙ ባለድርሻ አካላት በልዩ ልዩ እንቅስቃሴዎች እየተካሄደ ነው
 
ተጨማሪ ያንብቡ
EHRC/OHCHR’s Joint Advisory Note and Key Findings Stemming from Community Consultations on Transitional Justice to inform the development of a Transitional Justice Policy Framework for Ethiopia

This Advisory Note on Transitional Justice prepared by the Ethiopian Human Rights Commission and the United Nations Office of the High Commissioner for Human Rights presents the preliminary findings of thirteen community consultations held on transitional justice with over 700 individuals in several regions of Ethiopia, between July and December 2022. In addition to presenting the views and suggestions of conflict-affected populations on transitional justice, the Advisory Note highlights the key regional and international principles and standards that should guide the development and implementation of transitional justice initiatives. The community consultations will continue in 2023 to cover all regions and federal city administrations in Ethiopia.
 
READ THE ADVISORY NOTE
በኢትዮጵያ ነጻነታቸውን ከሕግ አግባብ ውጪ እና በዘፈቀደ የተነፈጉ ሰዎች መብቶች ላይ ያተኮረው ብሔራዊ ምርመራ (National Public Inquiry) አካል የሆነው ሕዝባዊ የአቤቱታ መቀበያ መድረክ በጂግጂጋ

ሕዝባዊ የአቤቱታ መቀበያ መድረክ ግልጽ እና ሕዝባዊ ተሳትፎ የሚደረግበትና መብቶቻቸው የተጣሱ ተጎጂዎች፣ ምስክሮች፣ ሌሎች ባለድርሻ አካላት እንዲሁም የሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት በተገኙበት የሚከናወን የምርመራ ስልት ነው

ተጨማሪ ያንብቡ

 
የሴቶች እና የሕፃናት መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት የቀረቡ ግኝቶችና ምክረ-ሃሳቦችን ለባለግዴታዎች ተደራሽ ስለማድረግ

የሕፃናትና የሴቶች መብቶች ጉዳይ የሁሉም ኃላፊነት በመሆኑ ለኮሚሽኑ ግኝቶች እና ምክረ-ሃሳቦች ተገቢውን ትኩረት በመስጠት ተፈጻሚነታቸውን ማረጋገጥ ያስፈልጋል  

ተጨማሪ ለማወቅ



 
መፈናቀል ዘጋቢ ፊልም

በአማራ ክልል በባሕር ዳር እና በአቅራቢያው በሚገኙና ከኦሮምያ እና ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የተፈናቀሉ ነዋሪዎች የሚገኙበትን አካባቢ በመጎብኘት የተጠናቀረውን ‘መፈናቀል’ ዘጋቢ ፊልም ይመልከቱ
  • The English version of the June 21 to June 22 IDPs Human Rights report is now available.
ለመመልከት እዚህ ይጫኑ
NHRIs play a vital role to advance children’s rights and ensure implementation of the African Charter on the Rights and Welfare of the Child in Africa: the 40th Ordinary Session of the African Committee of Experts on the Rights and Welfare of the Child (ACERWC)

The 40th ordinary session of ACERWC was the first time EHRC engaged formally with the Committee as one of only two African NHRIs with an affiliate status

FIND OUT MORE

 
በግል ሥራ እና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎች ተቀጥረው የሚሠሩ ሠራተኞች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል ሪፖርት የቀረቡ ምክረ ሃሳቦችን ተፈጻሚነት ለማረጋገጥ ኮሚሽኑ ቀጣይነት ያለው የውትወታ ሥራዎች ይሠራል

የሠራተኞች መብቶችን አፈጻጸም በበላይነት የማረጋገጥ ኃላፊነት የመንግሥት ቢሆንም ሌሎች የሚመለከታቸው አካላትም ኢሰመኮ በክትትል ሪፖርቱ ያቀረባቸውን ምክረ-ሃሳቦች ለመተግበር በጋራ መሥራት ይጠበቅባቸዋል

ተጨማሪ ለማወቅ



 
EHRC ON SOCIAL MEDIA
LEARN ABOUT HUMAN RIGHTS
A look back at the human rights concepts of the week shared over the past year.
EHRC ON THE NEWS
በአዲስ አበባ ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ህጻናት ተማሪዎች ለእስር መዳረጋቸውን ኢሰመኮ ኮነነ – BBC Amharic

እነዚሀ ህጻናት ለተለያየ ጊዜ በእስር መቆየታቸው “ተገቢ ያልሆነ እና ለተፈጠረው ውዝግብ እና ግጭት ተመጣጣኝ ያልሆነ እርምጃ” መሆኑን ኢሰመኮ ረቡዕ ታኅሣሥ 19/2015 ዓ.ም. ባወጣው የምርመራ ሪፖርት አስታውቋል

ለበለጠ መረጃ

 
የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን መብት ለማስጠበቅ የሕግ ማእቀፍ እንዲዘጋጅ ተጠየቀ – EBS TV

የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን የተሟላ መረጃ የያዘ እና በየጊዜው ወቅታዊ የሚደረግ የአመዘጋገብ ሂደት ተግባራዊ ሊደረግ ይገባል

ለበለጠ መረጃ

 
Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) is an independent federal state body established as per the Federal Constitution and reporting to House of People’s Representatives as a national human rights institution with the mandate for promotion and protection of human rights. (Article 55/14 of FDRE Constitution cum Proclamation No. 210/2000, as amended by Proclamation No. 1224/2020)
#KeepWordSafe
#HumanRightsForAll
Share Share
Tweet Tweet
Share Share
Forward Forward
Copyright © 2023 Ethiopian Human Rights Commission (EHRC), All rights reserved.


Want to change how you receive these emails?
You can update your preferences or unsubscribe from this list.

Email Marketing Powered by Mailchimp